ስብከት ሶስት እኔ አሌችሌም እርሱ ግን ይችሊሌ

Dec 30, 2022 · 23m 59s
ስብከት ሶስት እኔ አሌችሌም እርሱ ግን ይችሊሌ
Description
ኢየሱስ ደቀ መዛሙርቱን ማስተማር የጀመረው በስምንት ባሕርያት ሲሆን እነርሱም “ብፁዓን” ተብለው የሚታወቁት ናቸው፡፡ ኢየሱስ እነዚህ ባሕርያት ላሉአቸው ደቀ መዛሙርት ሊባርካቸው ቃል ገባ፡፡ እነዚህ የተባረኩ ባሕሪያት የአመለካከት ግለ - ታሪክ ወይም አስተሳሰብ ሲሆኑ የኢየሱስ ደቀ መዛሙርትን ባሕሪይ ላይ ተፅዕኖ የሚያመጡና የእርሱ መፍትሄ አካልና በምድር ላይ ለሚሰቃዩ ሰዎች የክርስቶስ መልስ እንዲሆኑ ያደርጋቸዋል፡፡ የእነዚህ ባሕሪያት የመጀመሪያው “በመንፈስ ድሆች የሆኑ ብፁዓን ናቸው፣ መንግሥተ ሰማያት የእነርሱ ናትና፡፡” የሚለው ነው፡፡
Information
Author Foundations by ICM
Website -
Tags
-

Looks like you don't have any active episode

Browse Spreaker Catalogue to discover great new content

Current

Podcast Cover

Looks like you don't have any episodes in your queue

Browse Spreaker Catalogue to discover great new content

Next Up

Episode Cover Episode Cover

It's so quiet here...

Time to discover new episodes!

Discover
Your Library
Search